አንተ የምትሰራቸውን ማንም ሊሰራ አይችልም

መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ምድር ላይ እየተመላለሰ ባስተማረው ትምሕርትና ባደረጋቸው ታላላቅ ገቢረ ተአምራት ያመኑና አምላክነቱን የተቀበሉ ብዙ ሰዎች ነበሩ። በአንጻሩ ትምሕርቱንና ገቢረ ተአምራቱን ተመልክተው ከራሳቸው ጥቅም አንጻር በማየት የጥቅማቸው ተቀናቃኝ የመጣ መስሏቸው የሚቃወሙትም ነበሩ።

Donate